TENDER REF: T-513/25/GS/PUR
- ቶታል ኢነርጂስ ማርኬቲንግ ኢትዮጵያ አ.ማ. ፎርክሊፍቶችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በጨረታው መካፈል የሚፈልግ ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት መጫረት ይችላል፡፡
- ተጫራቾች የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የቲን ምስክር ወረቀት እና የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ምዝገባ ሊኖራቸው ይገባል።
- ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር የያዘውን ሰነድ ሙለጌ ህንፃ ሰባተኛ ፎቅ በሚገኘው ቶታልኢነርጂስ ማርኬቲንግ ኢትዮጵያ አ.ማ. ዋናው መ/ቤት በአካል በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ከቫት በፊት ከተጠቀሰው ዋጋ ላይ 2% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ወይም C.P.O. ከጨረታው ሰነድ ጋር ማስገባት አለባቸው፡፡
- በጨረታ ሰነዱና በC.P.O ላይ የሚጠቀሰው የተጫራች ስም አንድ ዓይነት መሆን አለበት፡፡
- ተጫራቾቸ የጨረታውን ሰነድ (ቴክኒካል እና ፋይናሻል) በተለያየ ፖስታ አሽገው፤ ፖስታው ላይ የተጫራቹን ስም ፤ ስልክ ቁጥርና የሚወዳደሩበትን የጨረታ አይነት በፖስታው ላይ በመፃፍ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ጨረታውጥቅምት 30 ቀን 2018 ተከፍቶ ህዳር 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ ይዘጋል፡:
- ቶታልኢነርጂስ ማርኬቲንግ ኢትዮጵያ አ.ማ. የተሻለመንገድካገኘጨረታውንበሙሉምሆነበከፊልየመሰረዝመብቱየተጠበቀነው።
ቶታልኢነርጂስ ማርኬቲንግ ኢትዮጵያ አ.ማ.
ዋናው መስሪያ ቤት የግዥ ክፍል
ሳሪስ መንገድ ቡና ቦርድ ፤ ሙለጌ ህንፃ 7ኛ ፎቅ
ስልክ፣ 011 465 3044 ወይም 011 466 8025