You have no bookmark.
የጨረታ ቁጥር፦ WB/SCM/015/26
የግንባታ ዘርፍ፦ በሽመልስ ሀብቴ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የስፖርት ሜዳ ግንባታ።
የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የታክስ ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN)።
የታክስ ክሊራንስ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ምዝገባ ሰርተፍኬት።
የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond)፦ 200,000.00 ብር በCPO ወይም ቅድመ ሁኔታ በሌለው የባንክ ዋስትና (Unconditional Bank Guarantee)።
የሰነድ ዋጋ፦ 500.00 ብር (የማይመለስ)።
አከፋፈል፦ በማንኛውም የወጋገን ባንክ ቅርንጫፍ በአካውንት ቁጥር 0736452410101 ገቢ በማድረግ ደረሰኙን ማቅረብ።
ሰነድ መቀበያ፦ ስታዲየም ፊት ለፊት በሚገኘው ወጋገን ታወር (Wegagen Tower) 16ኛ ፎቅ፣ የግዥ ክፍል።
አቀራረብ፦ የቴክኒክ እና የፋይናንሻል ሰነዶች በኦሪጅናል እና በኮፒ ተለይተው በታሸገ ኤንቨሎፕ መቅረብ አለባቸው።
ቦታ፦ አዲስ አበባ ስታዲየም ፊት ለፊት፣ ወጋገን ታወር 16ኛ ፎቅ።
ስልክ፦ 011-55-83-407 ወይም 011-55-84-884
No products in the cart.
Account details will be confirmed via email.
For faster login or register use your social account.