የሕክምና መሣሪያዎችና የጤና ተቋም ቁሳቁሶች ግዥ ግልጽ ጨረታ
ኢንጀንደር ሄልዝ (EngenderHealth Ethiopia)
የምዝገባ ቁጥር፦ 1233
ኢንጀንደር ሄልዝ (EngenderHealth) በኢትዮጵያ የቤተሰብ ምጣኔና የስነ-ተዋልዶ ጤና አገልግሎትን ለማስፋፋት ለሚያከናውነው ተግባር የሚውሉ ልዩ ልዩ የሕክምና መሣሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
1. የግዥ ዕቃዎች ዝርዝር (Major Items)
| ተ.ቁ |
የዕቃው ዓይነት |
ዝርዝር መገለጫ (Description) |
ብዛት |
| 1 |
Delivery Set/Kit |
የተሟላ የወሊድ መርጃ ኪት። |
600 |
| 2 |
Labor Delivery Bed |
በሁሉም አክሰሰሪዎች የተሟላ የወሊድ አልጋ (Delivery Coach)። |
150 |
| 3 |
Autoclave/Sterilizer |
ባለ 60 ሊትርና ከዚያ በላይ የሆነ የእንፋሎት ማምከኛ። |
25 |
| 4 |
Diagnostic Tools |
ስፊግሞማኖሜትር (Riester/BoSo)፣ ስቴቶስኮፕ እና የአዋቂዎች ሚዛን። |
እያንዳንዳቸው 200 |
| 5 |
Hospital Furniture |
ባለ ሁለት በር የሕክምና መሣሪያዎች ካቢኔ፣ የመመርመሪያ መብራት (Gyn) እና ቤድ ስክሪን። |
150 – 100 |
2. ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች
-
ሕጋዊ ሰነዶች፦ የ2018 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የቲን (TIN) ሰርተፍኬት እና የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን (FDA Certificate)።
-
የጨረታ ማስከበሪያ (CPO)፦ ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በኢንጀንደር ሄልዝ ስም የተሠራ ሲ.ፒ.ኦ (CPO) ወይም ለ90 ቀናት የሚጸና የባንክ ዋስትና።
-
የማስረከቢያ ጊዜ፦ አሸናፊው ድርጅት የሥራ ትዕዛዝ (PO) በደረሰው በ 15 ቀናት ውስጥ ዕቃዎቹን ገቢ ማድረግ አለበት። ካልሆነ የጨረታ ማስከበሪያው ይወረሳል።
-
ምርጫ፦ አሸናፊ የሚመረጠው በናሙና ፍተሻ (Sample check) እና በዋጋ ይሆናል።
3. የጨረታ ሰነድ አወሳሰድ እና መዝጊያ ቀን
-
ዝርዝር መግለጫ (Specification)፦ ከመጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ.ም (March 31, 2026) ጀምሮ ከድርጅቱ ቢሮ መውሰድ ይቻላል።
-
የመዝጊያ ቀን፦ ሚያዝያ 02 ቀን 2018 ዓ.ም (April 10, 2026) ከጠዋቱ 5:00 (11:00 AM) ሰዓት።
-
ማሳሰቢያ፦ ተጫራቾች በክምችት (In stock) ያላቸውን ወይም በ15 ቀን ውስጥ ማቅረብ የሚችሉትን ዕቃ ብቻ ዋጋ እንዲሞሉ ይመከራሉ።
4. አድራሻ እና መገናኛ