ተስፋ ብርሃን ሕፃናትና ቤተሰብ ልማት ድርጅት – የሕክምና ዕቃዎች ግዥ ጨረታ
ድርጅታችን ከኤስ ኦ ኤስ (SOS) የሕፃናት መንደሮች በኢትዮጵያ ባገኘው ድጋፍ፣ በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ ለሚገኙ የጤና ተቋማት የሚውሉ የሕክምና መሣሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
1. የሚፈለጉ የሕክምና መሣሪያዎች ዝርዝር
2. ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች
-
በበጀት ዓመቱ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ።
-
የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ምዝገባ እና የቲን (TIN) ቁጥር ሰርተፍኬት።
-
በዘርፉ የመልካም ሥራ አፈፃፀም ማስረጃ (Recommendation Letter) ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
3. የጨረታ ሰነድ አወሳሰድና አቀራረብ
-
የሰነድ ዋጋ፡ የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር)።
-
የሽያጭ ጊዜ፡ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ ቀናት።
-
የጨረታ ማስከበሪያ (CPO)፡ የጠቅላላ ዋጋውን 1% በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO)።
-
የማስገቢያ ቦታ፡ ቀይት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና ጽሕፈት ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በታሸገ ፖስታ።
4. የጨረታ መዝጊያና መክፈቻ ጊዜ
-
መዝጊያ ቀን፡ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት።
-
መክፈቻ ቀን፡ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት (ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት)።
-
ማሳሰቢያ፡ 11ኛው ቀን በዓል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከናወናል።
5. አድራሻና የመገናኛ ስልኮች