🍽️ ራስ ጋይንት ዩኒዬን፡ የምግብ ዘይት ግዥ ግልፅ ጨረታ
📌 የግዥ ዝርዝር
| የሚገዛው ዕቃ |
መጠን (ሊትር) |
መድረሻ ቦታ |
| ፈሳሽ የምግብ ዘይት |
80,000 (ሰማኒያ ሽህ) |
የዩኒዬኑ መጋዘን (ነፋስ መውጫ ከተማ) |
📅 የጨረታ ቀናት እና ሰዓቶች (2018 ዓ.ም.)
| ተግባር |
ቀን (2018 ዓ.ም.) |
ሰዓት |
| የጨረታ ሰነድ ማቅረቢያ መጀመርያ |
15/03/2018 |
ከጧቱ 2፡30 |
| የጨረታ መዝጊያ |
22/03/2018 |
ከቀኑ 9፡00 ሠዓት |
| የጨረታ መክፈቻ |
22/03/2018 |
ከቀኑ 9፡30 ሠዓት |
ማስታወሻ: ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታው ይከፈታል።
🏢 ሰነድ መውሰጃ እና ማስገቢያ ቦታ
-
አድራሻ: የዩኒዬኑ ቢሮ፣ ነፋስ መውጫ ከተማ።
-
የጨረታ ሳጥን: በዩኒዬኑ ቢሮ፣ ነፋስ መውጫ ከተማ።
-
የሰነድ ማግኛ ዘዴ: በአካል በዩኒዬኑ ቢሮ በመቅረብ፣ ወይንም ተጫራቾች በሚያሳውቁት ኢሜል አድራሻ ወይም ቴሌግራም ይላካል።
📜 የብቃት እና የሰነድ መስፈርቶች
-
የንግድ ፈቃድ: በምግብ ምርቶች ጅምላ ንግድ ፍቃድ እንዲሁም በምግብ ዘይት ጅምላ ንግድ ፍቃድ ያለዉ/ያላቸዉ መሆን።
-
ታክስ: የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያሳይ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
-
ቲን: የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (ቲን ነምበር) ሰርትፊኬት ማቅረብ የሚችሉ።
-
የማስረከብ ወጪ: የምግብ ዘይቱ ምረት መረከቢያት ቦታ በዩኒዬኑ መጋዘን ሲሆን የማስጫኛ፣ የማውረጃ (ወዛደር ወጭ) እና የትራንስፖርት (የማጓጓዢያ) ወጭ በሻጭ (አቅራቢው) የሚሸፈን ይሆናል።
💰 የፋይናንስ እና የጨረታ ማስያዣ
-
የጨረታ ሰነድ ዋጋ: የማይመለስ 200 ብር (ሁለት መቶ ብር)።
-
የመክፈያ መንገድ: በራስ ጋይንት ዩኒዬን ስም በተከፈተዉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነፋስ መውጫ ቅርንጫፍ ሂሳብ ቁጥር 1000025648106 ማስገባት።
-
የባንክ ደረሰኝ ማቅረብ: የባንክ ዲፖዚት እስሊፕ (ኦርጅናል) ከዋጋ ማቅረቢያው ጋር አብሮ በፖስታ አሽጎ ማቅረብ ያስፈልጋል።
-
የጨረታ ማስከበሪያ (CPO): ከሞሉት የጨረታ ጠቅላላ ዋጋ 2% ያላነሰ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ከዋጋ ማቅረቢያው ጋር አያይዘው በፖስታ ውስጥ አሽገው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
-
የሰነድ ማሸግ: ከብቃት ማስረጃዎች (ፎቶ ኮፒ)፣ ከባንክ ዲፖዚት እስሊፕ እና ከሲፒኦ ጋር ተያይዞ በታሸገ ፖስታ፣ ከፖስታው ላይ የተጫራቹን ሙሉ ስም እና አድራሻ በሚገልጽ ማህተም በማድረግ ማቅረብ።
📞 ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር
ዩኒየኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።