የቢሮ ፈርኒቸር እና የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ግዢ ጨረታ
አዲሲቷ ኢትዮጵያ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ማህበር ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ፈርኒቸሮችን እና ኮምፒውተሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
1. የሚገዙ ዕቃዎች ዝርዝር (ፈርኒቸር)
| ተ.ቁ |
የዕቃው ዓይነት |
ዝርዝር መግለጫ |
ብዛት |
| 1 |
Managerial Table |
140x80x75, የብረት እግር፣ ባለ 3 መሳቢያ (ነጭ) |
4 |
| 2 |
Normal Office Table |
120x80x75, የብረት እግር፣ CPU ሆልደር ያለው |
12 |
| 3 |
Work Station |
ለ2 ሰው የሚሆን፣ የመስታወት ፓርቲሽን ያለው |
2 |
| 4 |
High Back Chair |
የኋላ ደጋፊው ረጅም የሆነ (Mesh) |
6 |
| 5 |
Officers Chairs |
ለመደበኛ ሰራተኞች የሚሆን ወንበር |
15 |
| 6 |
Guest Chairs |
ለንግድ ደንበኞች/እንግዶች (U-leg) |
15 |
| 7 |
Coffee Table |
60×60 እና 120×60 የቡና ጠረጴዛዎች |
4 |
2. የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ዝርዝር
-
ፕሪንተር (Epson 3210): አዲስ (New) የሆነ፣ ስካን እና ኮፒ የሚያደርግ (1 ፍሬ)።
-
ዴስክቶፕ (Dell): ኮር i5 (6th Gen), 4GB RAM, 500GB HDD (10 ፍሬ)።
-
ላፕቶፕ (Core i5): 8th Gen (5 ፍሬ) እና 6th Gen (5 ፍሬ) – በጥሩ ሁኔታ ጥቅም ላይ የዋሉ (Slightly Used)።
3. ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች
-
የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው።
-
የንግድ ምዝገባ እና የቲን (TIN) ቁጥር ማቅረብ የሚችሉ።
-
የመወዳደሪያ ሰነድ አቀራረብ፦ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ (Wax-sealed envelope) ማቅረብ።
4. አድራሻ እና ግንኙነት