የኔትወርክ መሰረተ ልማት ዝርጋታና የሰርቨር አቅርቦት – ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ
ተቋም፦ ፀሐይ ኢንዱስትሪ አ.ማ ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ የጨረታ ቁጥር፦ 14/2018 የሥራው ዓይነት፦ የኔትወርክ ዕቃዎችና ሰርቨር አቅርቦት፣ ዝርጋታ (Installation) እና ኮንፊገሬሽን። የመዝጊያ ቀን፦ ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት።
ለተጫራቾች መመሪያዎች
-
የሰነድ ዋጋ፦ የማይመለስ ብር 500.00 በፋብሪካው የግዢ ክፍል በመክፈል።
-
ሰነድ የሚገኝበት ቦታ፦ ቃሊቲ መናኸሪያ አካባቢ፣ ከኦላ (ኦይል ሊቢያ) ነዳጅ ማደያ 700 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው የፋብሪካው ዋና መሥሪያ ቤት።
-
የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond)፦ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) በጥሬ ገንዘብ፣ በሲፒኦ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና።
-
አቀራረብ፦ የቴክኒክና የፋይናንሻል ሰነዶች ለየብቻ በታሸገ ፖስታ መቅረብ አለባቸው።
የጊዜ ሰሌዳ