Search
Add Listing
  • You have no bookmark.

Your Wishlist : 0 listings

Sign In

ግልጽ ጨረታ

Now Open
  • Viewed - 80

ግልጽ ጨረታ

Now Open
  • Viewed - 80

Description

ብርሃን ባንክ አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረትቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ይህ ከብርሃን ባንክ አ.ማ. ብድር በዋስትና የያዛቸውን የመኖሪያ እና የንግድ ቤቶች በሐራጅ ሽያጭ ለመፈጸም የወጣ ማስታወቂያ ነው።


 

🏡 ብርሃን ባንክ አ.ማ፡ የመያዣ ንብረቶች ሐራጅ ማስታወቂያ

 

 

📌 ለሐራጅ የቀረቡ ንብረቶች ዝርዝር

 

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የሚገኝበት አድራሻ (ከተማ/ቀበሌ) የቦታው ስፋት (ካ.ሜ) የንብረቱ አገልግሎት የጨረታ መነሻ ዋጋ (ብር) ጨረታው የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት
1. ባዩ ነዋይ አረርቲ ከተማ 01 ቀበሌ 238.98 ድርጅት 1,900,000.00 ታህሳስ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30
2. አስቴር ለገሰ አረርቲ ከተማ 01 ቀበሌ 378.7 መኖሪያ ቤት 2,500,000.00 ታህሳስ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00-9፡30
3. ተናኘ አለማየሁ ፍኖተ ሠላም ከተማ 02 ቀበሌ 200 መኖሪያ ቤት 1,200,000.00 ታህሳስ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30
4. ዘመኑ ዋለልኝ ቻግኒ ከተማ 03 ቀበሌ 362.5 መኖሪያ ቤት 2,750,000.00 ታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30
5. ዱቤ ባሬ ቡሌ ሆራ ከተማ አርዳ ቢያ ቀበሌ 400 መኖሪያ ቤት 1,900,000.00 ታህሳስ 07 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30

 

📅 የሐራጁ ቀናት

 

  • ቀን 1: ታህሳስ 02 ቀን 2018 ዓ.ም (ሎት 1 እና 2)
  • ቀን 2: ታህሳስ 03 ቀን 2018 ዓ.ም (ሎት 3)
  • ቀን 3: ታህሳስ 06 ቀን 2018 ዓ.ም (ሎት 4)
  • ቀን 4: ታህሳስ 07 ቀን 2018 ዓ.ም (ሎት 5)

 

📜 የጨረታው መመሪያዎች

 

  1. የጨረታ ማስከበሪያ (CPO):
    • ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን 1/4 (አንድ አራተኛ)ሲፒኦብርሃን ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይችላሉ።
  2. ክፍያ:
    • አሸናፊው ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል አለበት። ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል።
  3. የሐራጁ ቦታ:
    • የመኖሪያ ቤቶቹ ጨረታ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ይከናወናል።
  4. ብድር የማመቻቸት ዕድል:
    • በባንኩ ብድር መምሪያ መስፈርት መሰረት የሚፈለግበትን ለሚያሟላ ተጫራች ባንኩ 50% ብድር ሊያመቻች ይችላል።
  5. ተጓዳኝ ክፍያዎች (በአሸናፊ የሚሸፈኑ):
    • የጨረታ አሸናፊው በሚገዛው ንብረት ላይ የሚፈለግ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ግብርተጨማሪ እሴት ታክስየስም ማዛወሪያ ክፍያዎች እና የሊዝ ክፍያዎች ይመለከተዋል።
  6. ንብረት መጐብኘት:
    • ለጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች በስራ ሰዓት ኘሮግራም አስይዞ ለመጐብኘት ይቻላል።

 

📞 ለተጨማሪ መረጃ

 

  • ስልክ ቁጥሮች: 011-6506900 እና 011-6506276

Listing Locations

0
Close

Your cart

No products in the cart.