የውኃ መውጫ ፓምፖች ግዥ እና ተከላ ግልጽ ጨረታ
አቅራቢ ድርጅት፦ ኦርዳ ኢትዮጵያ (ORDA Ethiopia)የጨረታ መለያ ቁጥር፦ ORDA/NCB/PG/07/2026
ኦርዳ ኢትዮጵያ ለጃናሞራ ደፈር ወንዝ የውኃ ፕሮጀክት የሚውሉ የውኃ መውጫ ፓምፖችን (Submersible Pumps) በሁለት ሎት (Lot 1 & Lot 2) ገዝቶ ማረከብ እና መግጠም ይፈልጋል።
1. የግዥ ዕቃዎች እና አገልግሎቶች
Shutterstock
Explore
2. ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች
-
ሕጋዊ ሰነዶች፦ በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የቫት (VAT) ምዝገባ እና የቲን (TIN) ሰርተፍኬት።
-
የሥነ-ምግባር ደንብ፦ ተጫራቾች የኦርዳ ኢትዮጵያን የሥነ-ምግባር ደንብ (Code of Conduct) የማክበር ግዴታ አለባቸው። በተለይም የሕፃናት ጉልበት ብዝበዛን እና ማንኛውንም ዓይነት ጥቃትን የሚቃወሙ መሆን አለባቸው።
3. የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Security)
4. የጨረታ ሰነድ አወሳሰድ እና አቀራረብ
-
የሰነድ ዋጋ፦ የማይመለስ ብር 300 (ሦስት መቶ ብር)።
-
የሰነድ መገኛ፦
-
የመዝጊያ ቀን፦ ጨረታው በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 10ኛው የሥራ ቀን ከቀኑ 8:00 (2:00 PM) ሰዓት።
-
የመክፈቻ ጊዜ፦ በዕለቱ ከቀኑ 8:30 (2:30 PM) በባሕር ዳር ዋና መሥሪያ ቤት።
5. አድራሻ እና መገናኛ