የውጭ ኦዲት አገልግሎት ግልጽ ጨረታ
ሂርቦራ ጠቅላላ ንግድ ስራ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር
ሂርቦራ ጠቅላላ ንግድ ስራ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር እ.ኤ.አ ከጃንዋሪ 1/2025 እስከ ዲሴምበር 31/2025 ያለውን የድርጅቱን የሂሳብ ሰነዶች በውጭ ኦዲተሮች ማስመርመር ይፈልጋል። በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ የኦዲት ድርጅቶች እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል።
1. ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች
-
ሕጋዊ ፈቃድ፦ በኦዲት ሥራ ለመሰማራት የሚያስችል የታደሰ ሕጋዊ ፈቃድ ያለው።
-
የግብር ማስረጃ፦ የዘመኑን ግብር የከፈለና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
-
ታክስ፦ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ።
-
የሥራው መጠን፦ ኦዲት የሚደረገው የሂሳብ ሰነድ ብዛት 7 የፋይል አቃፊዎች (Leaver Arch Files) መሆኑን ተገንዝቦ፣ ቫትን ጨምሮ አጠቃላይ ዋጋ ማቅረብ የሚችል።
2. የጨረታ አቀራረብና መዝጊያ ቀን
3. አድራሻ እና መገናኛ