Search
Add Listing
  • You have no bookmark.

Your Wishlist : 0 listings

Sign In

አዋሽ ባንክ በአፍሪካ የባንኮች ደረጃ 18 ደረጃዎችን በማሻሻል 50ኛ በመድረስ ከሁሉም የኢትዮጲያ ባንኮች ትልቁን መሻሻል ያሳየው ባንክ ሆኗል።

ኢትዮጵያ በአፍሪካ የባንክ ዘርፍ ተሳትፎዋን አጠናክራ ቀጥላለች። በ2025 የአፍሪካ 100 ታላላቅ ባንኮች ዝርዝር ውስጥ ስድስት የኢትዮጵያ ባንኮች ሲገቡ፣ ይህም ከ2024 (አምስት) እና ከ2022 (ሁለት) ጋር ሲነጻጸር እድገት አሳይቷል።

ይህ እድገት የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ የቁጥጥር ስርአት መፍታት እና ውድድር መጨመር ያመለክታል ሲል አፍሪካ ቢዝነስ ዘግቧል። አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ የላቀ እድገት በማስመዝገብ ከዝርዝሩ ጎልቶ ወጥቷል።

18 ደረጃዎችን በማሻሻል 50ኛ ደረጃ ላይ የደረሰ ሲሆን፣ በ507 ሚሊዮን ዶላር የደረጃ 1 ካፒታል እና ወደ 12 ሚሊዮን የሚጠጉ ደንበኞች አሉትም ተብሏል።

Next Post
የኢትዮጵያ የድህነት ምጣኔ በ2025 ዓ.ም. በዋጋ ግሽበት፣ ግጭትና በኮቪድ ሳቢያ ወደ 43% ከፍ ሊል ነው።

Add Comment

Your email is safe with us.

0
Close

Your cart

No products in the cart.