Search
Add Listing
  • You have no bookmark.

Your Wishlist : 0 listings

Sign In

ብሔራዊ ባንክ ዛሬ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ አካሄደ፡፡

ባንኩ መሰል ጨረታ ሲያወጣ ለ10ኛው ዙር ሲሆን በዚህ ዙር  150  ሚሊዮን ዶላር ነበር ያቀረበው።

በጨረታው የአንድ የአሜሪካን ዶላር አማካይ የምንዛሪ ተመን 148.1007 ብር ሆኖ ተመዝግቧል። / 1 ዶላር በ148.1007 ተሽጧል /

ይህ አዲስ አማካኝ ዋጋ ከሁለት ወራት በፊት በ9ኛው ዙር ጨረታ ከተመዘገበው 138.2  ብር አማካይ ዋጋ ጋር ሲነጻጸር፣ የ9  ብር ከ90 ሳንቲም ወይም የ 7.16 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።

ዛሬ በተካሄደው የውጭ ምንዛሪ ድልድል 31 ባንኮች የውጭ ምንዛሪ በማግኘት ተሳክቶላቸዋል።

ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ገበያው በሚፈቅደው ጊዜ ጨረታዎቹን ማካሄዱን እንደሚቀጥል አስታውቋል።

Prev Post
ዘመን ባንክ የ145% የትርፍ ዕድገት አስመዘገበ፣ የአንድ ሼር ድርሻ ገቢ 68.3% ደረሰ!

Add Comment

Your email is safe with us.

0
Close

Your cart

No products in the cart.